አዲስ ዘመን ሐሙስ ህዳር 18 ቀን 2018
ዓ.ም
ለመጸዳጃ፤ አጥር እና ጥበቃ ቤት ሥራ የጨረታ ማስታወቂያ
ኢትዮ ቴሌኮም ደቡብ ሪጅን ጽ/ቤት ከታች በሰንጠረዥ በተገለፀው ፓኬጅ መሰረት ለመጸዳጃ ቤት፣ ሻወር ቤት፣ የአጥር አና ጥበቃ ቤት ሥራ በዘርፉ ተሰማርተው ፍቃድ ያላቸው፤ ከታች በተገለጸው ደረጃ በሆኑ ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
ስለሆነም በዘርፉ የስራ ፍቃድ፤ የስራ ልምድ ያላችሁ እና ከታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተቋራጮች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ 15 ተከታታይ ቀናት የጨረታ ሰነዱን ከሐዋሳ ዋናው ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 103 በመቅረብ የማይመለስ 200 ብር ከፍለው ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።
|
ደረጃ |
የስራው አይነት |
የስራው ቦታ |
ፓኬጅ |
የጨረታው መለያ ቁጥር |
ጨረታው የሚጀምርበት ቀን |
ጨረታው የሚቆይበት ጊዜ |
የጨረታው መዝጊያ ቀን እና ሰዓት |
የጨረታ መክፈቻ ቀን እና ሰዓት |
የጨረታው ማስከበሪያ መጠን በብር |
|
5 እና ከዛ በላይ |
ሻወር እና መጸዳጃ ቤት |
ሻሸመኔ |
1 |
4278946 |
ህዳር 22 ቀን 2018 ዓ.ም 2፡30 ሰዓት |
15 ቀን |
ታህሳስ 6 ቀን 2018 ዓ.ም 11፡00 ሰዓት |
ታህሳስ 07 ቀን 2018 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት |
30,000.00 |
|
5 እና ከዛ በላይ |
አጥር እና ጥበቃ ቤት |
አጄ |
2 |
4279012 |
ህዳር 22 ቀን 2018 ዓ.ም 2፡30 ሰዓት |
15 ቀን |
ታህሳስ 6 ቀን 2018 ዓ.ም 11፡00 ሰዓት |
ታህሳስ 07 ቀን 2018 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት |
30,000.00 |
|
5 እና ከዛ በላይ |
አጥር እና ጥበቃ ቤት |
በንሳ |
3 |
4279013 |
ህዳር 22 ቀን 2018 ዓ.ም 2፡30 ሰዓት |
15 ቀን |
ታህሳስ 6 ቀን 2018 ዓ.ም 11፡00 ሰዓት |
ታህሳስ 07 ቀን 2018 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት |
30,000.00 |
|
5 እና ከዛ በላይ |
አጥር እና መጸዳጃ ቤት |
ሀ/ሰላም እና ኦሌንሶ |
4 |
4278945 |
ህዳር 22 ቀን 2018 ዓ.ም 2፡30 ሰዓት |
15 ቀን |
ታህሳስ 6 ቀን 2018 ዓ.ም 11፡00 ሰዓት |
ታህሳስ 07 ቀን 2018 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት |
30,000.00 |
|
5 እና ከዛ በላይ |
አጥር እና ጥበቃ ቤት |
ቆሬ |
5 |
4278971 |
ህዳር 22 ቀን 2018 ዓ.ም 2፡30 ሰዓት |
15 ቀን |
ታህሳስ 6 ቀን 2018 ዓ.ም 11፡00 ሰዓት |
ታህሳስ 07 ቀን 2018 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት |
30,000.00 |
መስፈርቶች!
1. የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማቅረብ የሚችል
2. የዘመኑ ግብር የከፈለ እና የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለው
3. የቫት እና የቲን ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል
4. በደረጃ አምስት (5) እና ከዛ በላይ ሆኖ ሁለት የስራ ልምድ ያለው በዘርፉ የመልካም ስራ አፈፃፀም፤ የክፍያ ሰርተፍኬት እና ውል ማቅረብ የሚችል
5. በገቢዎች አስተዳደር ባለስልጣን በጨረታ ላይ መሳተፍ የሚያስችል ደብዳቤ ያለው እና ደብዳቤውን ማቅረብ የሚችል
6. ተጫራቾች ፋይናንሻል ዋናው በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ ፣ቴክኒካል ዶክመንት ዋናው በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ፣ ፋይናንሻል ኮፒውን በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ (ሁለት ኮፒ) ፣ ቴክኒካል ዶክመንት ኮፒውን (ሁለት ኮፒ) በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ እንዲሁም ሲፒኦ ለየብቻ በአንድ እናት ፖስታ በማድረግ ለዚሁ በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል።
7. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
የኢትዮ ቴሌኮም ደቡብ ሪጅን
Telecommunication
Ethio telecom, previously known as the Ethiopian Telecommunications Corporation, is an Ethiopian telecommunication company serving as the major internet and telephone service provider. Ethio telecom is owned by the Ethiopian government and maintains a monopoly over all telecommunication services in Ethiopia.