Tenders

ኢትዮ ቴሌኮም ቪሳት ኢንስታሌሽን ቱልስ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

አዲስ ዘመን ቅዳሜ ግንቦት 30 ቀን 2017

የጨረታ ማስታወቂያ

ኢትዮ ቴሌኮም ቪሳት ኢንስታሌሽን ቱልስ (Different VSAT INSTALER TOOLS ለማቅረብ ብቁ የሆነ ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ በጨረታው (ጨረታ ቁጥር 4271614-2) ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው ድርጅቶች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ መቶ ብር በመክፈል ከታች በተገለፁት ድህረ ገፆች ላይ ማግኘት ይችላሉ::

- የጨረታ ሰነድ ለመግዛት www.afrotender.com, www.extratenders.com.et እና www.2merkato.com

- በኢትዮ ቴሌኮም አቅራቢዎች ዝርዝር ላይ ለመመዝገብ https://erp.ethiotelecom.et/OA HTML/jsp/pos/suppreg/Supplier Register.jsp?0uid=0EED8A04B857259C.

ለማንኛውም ተጨማሪ መረጃ:https://www.ethiotelecom.et/tender/,www.afrotender.com  www.extratenders.com እና www.2merkato.com

ጨረታው ከ ሰኔ 5፣ 2017 ቀን ጀምሮ እስከ ሐምሌ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ማንኛውም ተጫራች እስከ ሐምሌ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 11:00 ሰዓት ድረስ የጨረታ መወዳደሪያ ሰነዱን በኢትዮ ቴሌኮም ዋናው መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 21 ማስገባት ይኖርበታል፡፡ ጨረታው ፍላጎቱ ያላቸው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኝበት ሐምሌ 2 ቀን 2017 ዓም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በዋናው መ/ቤት ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 210 ይከፈታል፡፡

ማስታወሻ ፡-

ኢትዮ ቴሌኮም የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ጨረታውን በ ከፊል መወዳደር ይቻላል፡፡

ኢትዮ ቴሌኮም

ETHIO TELECOM

Telecommunication

ETHIO TELECOM

ethiotelecom.et

Ethio telecom, previously known as the Ethiopian Telecommunications Corporation, is an Ethiopian telecommunication company serving as the major internet and telephone service provider. Ethio telecom is owned by the Ethiopian government and maintains a monopoly over all telecommunication services in Ethiopia.

Code: AFRO-307024 Type: Ncb - national competitive bidding Language: Amharic Region: Addis ababa city administration Source: Addis zemen Security amount: Document amount: 100.00 Published: 07-Jun-25 (11 hours ago) Deadline: 08-Jul-25 (31 days left)